|
|
|
|
(Genesis 1-11, Amharic) (Genesis 12-50, Amharic) (Gospel of John; 1, 2 & 3 John, Amharic) (Book of Acts, Amharic) (The Book of Romans, Amharic) |
| ይህ ነጻ የመጽሐፍ ቅዱስ የመረጃ መረብ የተዘጋጀው በዐይነቱ ልዩ ለሆነው ለመጽሐፍ ቅዱስ ነው፡፡ብቸኛው የእምነት/ድነት/ እና የኑሮ/ በክርስትና ሕይወት ውስጥ/ ላለ ምንጭ ነው፡፡መጽሐፍ ቅዱስን በመተርጎም ስራ ውስጥ ቁልፍ የሆነው ነገር የመጀመሪያውን ጸሀፊ ምን ለማለት እንደፈለገ በሚከተሉት ነጥቦች መፈለግ ነው፡፡(1) የስነ ጽሑፍ አማራጭ (2)የአውዱ አይነት (3)ስነ-ሰዋሰዋዊ አማራጭ (4)የቃላት አማራጭ (5)የጸሐፊው ወይም የደራሲው ባህላዊ አቀማመጥ እና (6) ተነጻጻሪ ምንባቦች/ በእስትንፋሰ እግዚአብሄር የተጻፈ መጽሀፍ በተገቢ ሁኔታ መተርጎም የሚችል ያው ራሱ በእስትንፋሰ እግዚአብሄር ያለበት መጽሀፍ ነው፡፡መጽሐፍ ቅዱስ የእውነቶች ሁሉ ቤተ መጻህፍት ነው፡፡ |
| ጸሐፊው ወይም ደራሲው በስነ-አፈታት/መጽሐፍ ቅዱሳዊ አተረጔገም የሰለጠኑ ናቸው፡፡/ስለ አጀማመራቸውና የእምነት አgማቸው ከ(www.freebiblecommentary.org)ማግኘት ይችላሉ፡፡ |
|
|
የእኔ የመጽሐፍ ቅዱስ አተረጔገም ሴሚናር ለእናንተ በረከት እንደሚሆን እናም እንዲሁም ቃል በቃል የማብራሪያ ሀተታም
ወደ እግዚአብሄር እንደሚያቀርባችሁ ተስፋ አደርጋለሁ፡ ዶ/ር ቦብ አትሊ የስነ-አፈታት ፕሮፌሰር/ጡረታ የወጡ/ |
| Copyright © 2012 Bible Lessons International, P.O. Box 1289, Marshall, TX 75671, USA |
|
|